የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የጤና ቢሮ 4ኛ ዙር የተቀናጀ የፖሊዮ ክትባት ዘመቻ እና የማርበርግ ቫይረስ በሽታን ለመከታተልና ለመቆጣጠር ከኃይማኖት አባቶች፣ ከሚዲያና ከህዝብ ግንኙነት ባለሙያዎች ጋር የምክክር መድረክ በታርጫ ከተማ አካሂደዋል።
የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የጤና ቢሮ 4ኛ ዙር የተቀናጀ የፖሊዮ ክትባት ዘመቻ እና የማርበርግ ቫይረስ በሽታን ለመከታተልና ለመቆጣጠር ከኃይማኖት አባቶች፣ ከሚዲያና ከህዝብ ግንኙነት ባለሙያዎች ጋር የምክክር መድረክ በታርጫ ከተማ አካሂደዋል።