z-idan.bsky.social
z-idan.bsky.social
@z-idan.bsky.social
Reposted by z-idan.bsky.social
ለበሽታ መከላከልም ሆነ የህክምና አገልግሎት ውጤታማነት ተግባቦት ወሳኝ በመሆኑ የሚዲያና ህዝብ ግንኙነት ባለሙያዎች ኃላፊነታቸውን በተገቢው መወጣት አለባቸው፦ አቶ ኢብራሂም ተማም

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የጤና ቢሮ 4ኛ ዙር የተቀናጀ የፖሊዮ ክትባት ዘመቻ እና የማርበርግ ቫይረስ በሽታን ለመከታተልና ለመቆጣጠር ከኃይማኖት አባቶች፣ ከሚዲያና ከህዝብ ግንኙነት ባለሙያዎች ጋር የምክክር መድረክ በታርጫ ከተማ አካሂደዋል።
December 11, 2025 at 1:52 PM
December 12, 2025 at 2:33 PM