በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የገበታ ለትውልድ ሥራ የመጀመሪያው መዳረሻ የሆነው እና በ36.7 ሄክታር የጥብቅ ደን እና የተፈጥሮ ኃብት ስጦታ የተዘረጋው ደንቢ ኢኮ ሎጅ በይፋ ተመርቋል።
ኢኮ ሎጁ የሀገራችን የቱሪዝም ዘርፍ ባለፉት ሰባት አመታት ዘላቂነትን፣ የቅርስ ኃብትን እና ለዘመናት የሚዘልቅ አለምአቀፍ ደረጃን የመጠበቅ እድል መፍጠርን በማዋሃድ ምን ያህል እንደተለወጠ ማሳያ ነው።
በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የገበታ ለትውልድ ሥራ የመጀመሪያው መዳረሻ የሆነው እና በ36.7 ሄክታር የጥብቅ ደን እና የተፈጥሮ ኃብት ስጦታ የተዘረጋው ደንቢ ኢኮ ሎጅ በይፋ ተመርቋል።
ኢኮ ሎጁ የሀገራችን የቱሪዝም ዘርፍ ባለፉት ሰባት አመታት ዘላቂነትን፣ የቅርስ ኃብትን እና ለዘመናት የሚዘልቅ አለምአቀፍ ደረጃን የመጠበቅ እድል መፍጠርን በማዋሃድ ምን ያህል እንደተለወጠ ማሳያ ነው።
የቢሮው ኃላፊ ወ/ሮ ህይወት አሰግድ እንዳሉት፥ በክልሉ የሚሰበሰበውን ገቡ ለማሳደግ ለግብር ከፋዩ ማህበረሰብ የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረኮችን በማዘጋጀት በተከታታይነት ሲሰራ ቆይቷል፡፡
እነዚህ ስራዎች ለገቢው ማደግ አስተዋፅኦ ማድረጋቸውን ገልጸው፥ ክልሉ ካለው ገቢን የማመንጨት አቅም አንፃር አሁንም በትኩረት እየተሠራ መሆኑን ጠቁመዋል
የቢሮው ኃላፊ ወ/ሮ ህይወት አሰግድ እንዳሉት፥ በክልሉ የሚሰበሰበውን ገቡ ለማሳደግ ለግብር ከፋዩ ማህበረሰብ የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረኮችን በማዘጋጀት በተከታታይነት ሲሰራ ቆይቷል፡፡
እነዚህ ስራዎች ለገቢው ማደግ አስተዋፅኦ ማድረጋቸውን ገልጸው፥ ክልሉ ካለው ገቢን የማመንጨት አቅም አንፃር አሁንም በትኩረት እየተሠራ መሆኑን ጠቁመዋል
የገጠር ኮሪደር የአርሶ አደሮችን እና አርብቶ አደሮችን ሕይወት በመለወጥ ረገድ ትልቅ ሚና የሚጫወት ሀገራዊ ሥራ ነው።
ዛሬ በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል ጉራፈርዳ ወረዳ በጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት እና ተጠሪ ተቋማት የተሰሩትን የሞዴል ገጠር ኮሪደር ስፍራ ጎብኝተናል። ሞዴል ሥራው እያንዳንዳቸው ሳሎን፣ መኝታ ቤቶች፣ የእንስሳት ክፍል እና የውጭ መጸዳጃ ክፍሎች ያላቸው አስር ዘመናዊ ቤቶችን ያካተተ ነው።
የገጠር ኮሪደር የአርሶ አደሮችን እና አርብቶ አደሮችን ሕይወት በመለወጥ ረገድ ትልቅ ሚና የሚጫወት ሀገራዊ ሥራ ነው።
ዛሬ በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል ጉራፈርዳ ወረዳ በጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት እና ተጠሪ ተቋማት የተሰሩትን የሞዴል ገጠር ኮሪደር ስፍራ ጎብኝተናል። ሞዴል ሥራው እያንዳንዳቸው ሳሎን፣ መኝታ ቤቶች፣ የእንስሳት ክፍል እና የውጭ መጸዳጃ ክፍሎች ያላቸው አስር ዘመናዊ ቤቶችን ያካተተ ነው።
የመደመር መንግሥት - ገፅ 269
የመደመር መንግሥት - ገፅ 269
በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አነሳሽነት የተጀመሩ የገበታ ለሸገር፣ ገበታ ለሀገር እና ገበታ ለትውልድ ፕሮጀክቶች የኢትዮጵያን የቱሪዝም ዘርፍ በመሰረታዊነት እየቀየሩ ይገኛሉ፡፡
ኢትዮጵያ ከአንድ ድንጋይ ከተጠረቡ የላሊበላ ውቅር አብያተ ክርስቲያናት ጀምሮ እስከ ጥያ ትክል ድንጋይ፣ ከሶፍ ዑመር ዋሻ እስከ ጎንደር አብያተ መንግስታት፣ ከአክሱም ሐውልት እስከ ሐረር ግንብ በርካታ ታሪካዊ፣ ባህላዊና ተፈጥሯዊ ቅርሶች ባለቤት ናት።
በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አነሳሽነት የተጀመሩ የገበታ ለሸገር፣ ገበታ ለሀገር እና ገበታ ለትውልድ ፕሮጀክቶች የኢትዮጵያን የቱሪዝም ዘርፍ በመሰረታዊነት እየቀየሩ ይገኛሉ፡፡
ኢትዮጵያ ከአንድ ድንጋይ ከተጠረቡ የላሊበላ ውቅር አብያተ ክርስቲያናት ጀምሮ እስከ ጥያ ትክል ድንጋይ፣ ከሶፍ ዑመር ዋሻ እስከ ጎንደር አብያተ መንግስታት፣ ከአክሱም ሐውልት እስከ ሐረር ግንብ በርካታ ታሪካዊ፣ ባህላዊና ተፈጥሯዊ ቅርሶች ባለቤት ናት።
በበዓሉ ከፍተኛ የመንግስት የሥራ ኃላፊዎች የብሄሩ ተወላጆች፣ የአዲስ አበባ ነዋሪዎች እና ተጋባዥ እንግዶች እየታደሙ ነው
ሲል የቤንች ሸኮ ዞን ኮሙኒኬሽን ዘግቧል።
በበዓሉ ከፍተኛ የመንግስት የሥራ ኃላፊዎች የብሄሩ ተወላጆች፣ የአዲስ አበባ ነዋሪዎች እና ተጋባዥ እንግዶች እየታደሙ ነው
ሲል የቤንች ሸኮ ዞን ኮሙኒኬሽን ዘግቧል።
በክብርት ቀዳማዊት እመቤት ጽሕፈት ቤት በሱርማ ወረዳ ደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ የተገነባ ትምህርት ቤት ርክክብ ሥነሥርዓት ላይ ስንገኝ በአካባቢው የትምህርት መስክ እድገት ረገድ ዐቢይ ተግባር በመሆኑ ደስታ ይሰማናል።
ትምህርት ቤቱ በቀዳሚነት ከአካባቢው ለሚመጡ ተማሪዎች የአዳሪ ትምህርት ቤት በመሆን ያገለግላል።
በክብርት ቀዳማዊት እመቤት ጽሕፈት ቤት በሱርማ ወረዳ ደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ የተገነባ ትምህርት ቤት ርክክብ ሥነሥርዓት ላይ ስንገኝ በአካባቢው የትምህርት መስክ እድገት ረገድ ዐቢይ ተግባር በመሆኑ ደስታ ይሰማናል።
ትምህርት ቤቱ በቀዳሚነት ከአካባቢው ለሚመጡ ተማሪዎች የአዳሪ ትምህርት ቤት በመሆን ያገለግላል።
#PMOEthiopia
#PMOEthiopia
ርዕሰ መስተዳድሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸዉ፤ አርቲስት ነፃነት ወርቅነህ በኪነ-ጥበብና በመዝናኛ ዘርፍ ካበረከተው ከፍተኛ አስተዋፅኦ ባሻገር፣ አገርና ሕዝብን የሚወድ፣ በተለያዩ አጋጣሚዎችም የኢትዮጵያን ባህልና ታሪክ በስፋት ያስተዋወቀ ባለሙያ እንደነበር ገልጸዋል።
ርዕሰ መስተዳድሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸዉ፤ አርቲስት ነፃነት ወርቅነህ በኪነ-ጥበብና በመዝናኛ ዘርፍ ካበረከተው ከፍተኛ አስተዋፅኦ ባሻገር፣ አገርና ሕዝብን የሚወድ፣ በተለያዩ አጋጣሚዎችም የኢትዮጵያን ባህልና ታሪክ በስፋት ያስተዋወቀ ባለሙያ እንደነበር ገልጸዋል።
"አርቲስት ነጻነት ወርቅነህ በድንገት በማረፉ ኀዘን ተሰምቶኛል። ነጻነት በተለይም በሕዳሴ ግድብ በተዘጋጀው የ2016 አዲስ ዓመት የመቀበያ ፕሮግራም የነበረውን አስተዋጽዖ ሁሌም አስታውሰዋለሁ። ሁላችንም አዲሱን ዓመት በደስታ እንድንቀበል አድርጎን ነበር። ለቤተሰቦቹ እና ለአድናቂዎቹ መጽናናትን እመኛለሁ።"
"አርቲስት ነጻነት ወርቅነህ በድንገት በማረፉ ኀዘን ተሰምቶኛል። ነጻነት በተለይም በሕዳሴ ግድብ በተዘጋጀው የ2016 አዲስ ዓመት የመቀበያ ፕሮግራም የነበረውን አስተዋጽዖ ሁሌም አስታውሰዋለሁ። ሁላችንም አዲሱን ዓመት በደስታ እንድንቀበል አድርጎን ነበር። ለቤተሰቦቹ እና ለአድናቂዎቹ መጽናናትን እመኛለሁ።"
የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ግብርና ቢሮ እንስሳትና ዓሳ ሀበት ልማት ዘርፍ ከክልሉ FSRP እና ግብርና ሚንስትር ጋር በመተባበር በምጥን መኖ ዝግጅት ለተደራጁ ወጣቶችና ባለድርሻ አካላት በተግባር የታገዘ የአሠልጣኞች ስልጠና ሰጥቷል።
የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ግብርና ቢሮ እንስሳትና ዓሳ ሀበት ልማት ዘርፍ ከክልሉ FSRP እና ግብርና ሚንስትር ጋር በመተባበር በምጥን መኖ ዝግጅት ለተደራጁ ወጣቶችና ባለድርሻ አካላት በተግባር የታገዘ የአሠልጣኞች ስልጠና ሰጥቷል።
በሆሳዕና ከተማ ሲካሄድ የቆየው የፓርቲው የስድስት ወራት የሥራ አፈጻጸም መድረክ በሥራ ዕድል ፈጠራ እና ገበያን ለማረጋጋት የተሰሩ ሥራዎችን በመገምገም ተጠናቋል፡፡
በሆሳዕና ከተማ ሲካሄድ የቆየው የፓርቲው የስድስት ወራት የሥራ አፈጻጸም መድረክ በሥራ ዕድል ፈጠራ እና ገበያን ለማረጋጋት የተሰሩ ሥራዎችን በመገምገም ተጠናቋል፡፡
የኢትዮጵያ የሕጻናት ሄማቶሎጂና ኦንኮሎጂ ማኅበር የምሥረታ መርሐ-ግብር በአዲስ አበባ ተካሂዷል።
በመርሐ-ግብሩ የተሳተፉ የጤና ባለሙያዎች በኢትዮጵያ የተከናወኑ የአካባቢ ጥበቃና የአረንጓዴ ልማት ሥራዎች ጤናን ለመጠበቅ፣ ለስፖርታዊ እንቅስቃሴ እና ለማኅበራዊ ግንኙነቶች ያላቸው ፋይዳ ከፍተኛ ነው።
የኢትዮጵያ የሕጻናት ሄማቶሎጂና ኦንኮሎጂ ማኅበር የምሥረታ መርሐ-ግብር በአዲስ አበባ ተካሂዷል።
በመርሐ-ግብሩ የተሳተፉ የጤና ባለሙያዎች በኢትዮጵያ የተከናወኑ የአካባቢ ጥበቃና የአረንጓዴ ልማት ሥራዎች ጤናን ለመጠበቅ፣ ለስፖርታዊ እንቅስቃሴ እና ለማኅበራዊ ግንኙነቶች ያላቸው ፋይዳ ከፍተኛ ነው።
የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግሰት ግብርና ቢሮ የምግብ ስርዓት ማጠናከሪያ (FSRP) የ2018 ዓ/ም የግማሽ ዓመት የዕቅደ አፈጻጸም ግምገማ በሚዛን አማን እያካሄደ ይገኛል።
የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግሰት ግብርና ቢሮ የምግብ ስርዓት ማጠናከሪያ (FSRP) የ2018 ዓ/ም የግማሽ ዓመት የዕቅደ አፈጻጸም ግምገማ በሚዛን አማን እያካሄደ ይገኛል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት “የፋይናንስ እመርታ በኢትዮጵያ” በሚል ሀሳብ ዐበይት ተቋማት አፈፃፀም የሚገመግሙበት እና ለሚቀጥሉት አምስት ዓመታት የሚኖራቸውን ስትራቴጂያዊ የቅድሚያ ምልከታ የሚያደርጉበት ኮንፈረንስ ተካሂዷል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት “የፋይናንስ እመርታ በኢትዮጵያ” በሚል ሀሳብ ዐበይት ተቋማት አፈፃፀም የሚገመግሙበት እና ለሚቀጥሉት አምስት ዓመታት የሚኖራቸውን ስትራቴጂያዊ የቅድሚያ ምልከታ የሚያደርጉበት ኮንፈረንስ ተካሂዷል።
የኤላ ሀንቻኖ ወረዳ መንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ጽ/ቤት ነው።
የኤላ ሀንቻኖ ወረዳ መንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ጽ/ቤት ነው።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ “የፋይናንስ እመርታ በኢትዮጵያ” በሚል በተሰናዳው እና ስድስት የሀገራችንን የፋይናንስ እና የገቢ ሥርዓት በመምራት ላይ ያሉ ዐበይት ተቋማት አፈፃፀም በሚገመግሙበት እና ለሚቀጥሉት አምስት አመታት የሚኖራቸውን ስትራቴጂያዊ የቅድሚያ ምልከታ በሚያደርጉበት ኮንፈረንስ ላይ ተገኝተዋል
ኢትዮጵያ ባለፉት 5 አመታት በፋይናንስ አካታችነት ተጨባጭ እድገት ያስገኙ ሰፊ መዳረሻ ያላቸው የማክሮኢኮኖሚ ሪፎርሞች አካሂዳለች
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ “የፋይናንስ እመርታ በኢትዮጵያ” በሚል በተሰናዳው እና ስድስት የሀገራችንን የፋይናንስ እና የገቢ ሥርዓት በመምራት ላይ ያሉ ዐበይት ተቋማት አፈፃፀም በሚገመግሙበት እና ለሚቀጥሉት አምስት አመታት የሚኖራቸውን ስትራቴጂያዊ የቅድሚያ ምልከታ በሚያደርጉበት ኮንፈረንስ ላይ ተገኝተዋል
ኢትዮጵያ ባለፉት 5 አመታት በፋይናንስ አካታችነት ተጨባጭ እድገት ያስገኙ ሰፊ መዳረሻ ያላቸው የማክሮኢኮኖሚ ሪፎርሞች አካሂዳለች
በመንግስት አገልግሎት አሰጣጥ ላይ መሠረታዊ ለውጥ በማምጣት የተገልጋይ እርካታን ለማረጋገጥና የሥራ ውጤታማነትን ለማሳደግ በትኩረት እየተሰራ መሆኑን የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ጤና ቢሮ ኃላፊ አቶ ኢብራሂም ተማም ገለጹ።
በክልሉ የመንግስት አገልግሎት አስተዳደር ሪፎርም በመጀመሪያ ዙር ወደ ተግባር ለሚገቡ የጤና ቢሮ እንዲሁም የሥራና ክህሎት ቢሮ አመራሮችና ባለሙያዎች የተዘጋጀ የአቅም ግንባታ ሥልጠና በታርጫ ከተማ እየተሰጠ ይገኛል።
በመንግስት አገልግሎት አሰጣጥ ላይ መሠረታዊ ለውጥ በማምጣት የተገልጋይ እርካታን ለማረጋገጥና የሥራ ውጤታማነትን ለማሳደግ በትኩረት እየተሰራ መሆኑን የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ጤና ቢሮ ኃላፊ አቶ ኢብራሂም ተማም ገለጹ።
በክልሉ የመንግስት አገልግሎት አስተዳደር ሪፎርም በመጀመሪያ ዙር ወደ ተግባር ለሚገቡ የጤና ቢሮ እንዲሁም የሥራና ክህሎት ቢሮ አመራሮችና ባለሙያዎች የተዘጋጀ የአቅም ግንባታ ሥልጠና በታርጫ ከተማ እየተሰጠ ይገኛል።
በመርሃ ግብሩ ላይ የምዕራብ ኦሞ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ታምሩ ቦኒ እንዳሉት፣በዞኑ ካሉት ባህላዊ እሴቶች መካከል በመኧን ብሔረሰብ ዘንድ ጥላቻን በማፍረስ እርቀ ሰላም ለማውረድ የሚረዳውን ባህላዊ እሴት መሠረት በማድረግ የተሰራው ቲውፈታዊ ትያትር እንዳስደሰታቸው ተናግረዋል።
በመርሃ ግብሩ ላይ የምዕራብ ኦሞ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ታምሩ ቦኒ እንዳሉት፣በዞኑ ካሉት ባህላዊ እሴቶች መካከል በመኧን ብሔረሰብ ዘንድ ጥላቻን በማፍረስ እርቀ ሰላም ለማውረድ የሚረዳውን ባህላዊ እሴት መሠረት በማድረግ የተሰራው ቲውፈታዊ ትያትር እንዳስደሰታቸው ተናግረዋል።
የብልጽግና ፓርቲ የ2018 በጀት ዓመት የስድስት ወራት ስራዎች አፈጻጸም ግምገማ መድረክ እየተካሄደ ነው፡፡
በመድረኩ አቶ አደም ፋራህ÷ እንደ ገዥ ፓርቲ 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ስኬታማ እንዲሆን እና ያለፀጥታ ችግር እንዲጠናቀቅ በቂ ዝግጅት ተደርጓል ብለዋል።
የብልጽግና ፓርቲ የ2018 በጀት ዓመት የስድስት ወራት ስራዎች አፈጻጸም ግምገማ መድረክ እየተካሄደ ነው፡፡
በመድረኩ አቶ አደም ፋራህ÷ እንደ ገዥ ፓርቲ 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ስኬታማ እንዲሆን እና ያለፀጥታ ችግር እንዲጠናቀቅ በቂ ዝግጅት ተደርጓል ብለዋል።
የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት ፋይናንስ ቢሮ በፕሮግራም በጀት አሠራርና አተገባበር ላይ ለክልል ቢሮ የዕቅድና በጀት ዝግጅት ዳይሬክተሮች/ባለሙያዎች የተዘጋጀ ስልጠና በሚዛን አማን እየሰጠ ይገኛል።
የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት ፋይናንስ ቢሮ በፕሮግራም በጀት አሠራርና አተገባበር ላይ ለክልል ቢሮ የዕቅድና በጀት ዝግጅት ዳይሬክተሮች/ባለሙያዎች የተዘጋጀ ስልጠና በሚዛን አማን እየሰጠ ይገኛል።
በመኧን ብሔረሰብ ባህላዊ የግጭት አፈታትና የሰላም ግንባታ ላይ ያተኮረ "ዴጊያ"የተሰኘ ትውፊታዊ ቲያትር ከደቂቃዎች በኋላ ይመረቃል።
በመኧን ብሔረሰብ የግጭት አፈታትና የሰላም ግንባታ ዘዴዎች ላይ ያተኮረ ትውፊታዊ ቲያትር ነው ።
በምዕራብ ኦሞ ዞን በጀሙ ከተማ የሚከናወነው የምረቃ መርሐ ግብር ከደቂቃች በኋላ የሚጀመር ይሆናል።
በምረቃ መረሐ-ግብሩ የክልል፣የዞን አመራሮችና ሌሎችም እየተሳተፋ ነዉ።
በመኧን ብሔረሰብ ባህላዊ የግጭት አፈታትና የሰላም ግንባታ ላይ ያተኮረ "ዴጊያ"የተሰኘ ትውፊታዊ ቲያትር ከደቂቃዎች በኋላ ይመረቃል።
በመኧን ብሔረሰብ የግጭት አፈታትና የሰላም ግንባታ ዘዴዎች ላይ ያተኮረ ትውፊታዊ ቲያትር ነው ።
በምዕራብ ኦሞ ዞን በጀሙ ከተማ የሚከናወነው የምረቃ መርሐ ግብር ከደቂቃች በኋላ የሚጀመር ይሆናል።
በምረቃ መረሐ-ግብሩ የክልል፣የዞን አመራሮችና ሌሎችም እየተሳተፋ ነዉ።
የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ግብርና ቢሮ እንስሳትና ዓሳ ሀበት ልማት ዘርፍ ከክልሉ FSRP እና ግብርና ሚንስትር ጋር በመተባበር በምጥን መኖ ዝግጅት ለተደራጁ ወጣቶች፣ ለባለሙያዎችና አመራሮች የአሠልጣኞች ስልጠና በቦንጋ ከተማ እየሰጠ ነው።
የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ግብርና ቢሮ እንስሳትና ዓሳ ሀበት ልማት ዘርፍ ከክልሉ FSRP እና ግብርና ሚንስትር ጋር በመተባበር በምጥን መኖ ዝግጅት ለተደራጁ ወጣቶች፣ ለባለሙያዎችና አመራሮች የአሠልጣኞች ስልጠና በቦንጋ ከተማ እየሰጠ ነው።
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የተከበረው 20ኛው የብሔሮች፣ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል በስኬት እንዲጠናቀቅ የላቀ አስተዋፅኦ ላበረከቱ አካላት የዕውቅና መርሐ-ግብርና አፈጻጸም ግምገማ መድረክ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው
አፈጉባኤ አገኘሁ ተሻገር በዓሉ በብሔር ብሔረሰቦች መካከል የእርስ በእርስ ትውውቅ እንዲጎለብት ከፍተኛ አስተዋጽኦ ያበረክታል ብለዋል
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የተከበረው 20ኛው የብሔሮች፣ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል በስኬት እንዲጠናቀቅ የላቀ አስተዋፅኦ ላበረከቱ አካላት የዕውቅና መርሐ-ግብርና አፈጻጸም ግምገማ መድረክ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው
አፈጉባኤ አገኘሁ ተሻገር በዓሉ በብሔር ብሔረሰቦች መካከል የእርስ በእርስ ትውውቅ እንዲጎለብት ከፍተኛ አስተዋጽኦ ያበረክታል ብለዋል
ማንኛውም መንግሥት ሀገሩን የመለወጥ ርዕይ ከሌለው ለእርሱ ባልተዘጋጀ የሌሎች ሕልም ሥር ይኖራል፡፡ ይህ ደግሞ ቅዠት እንጂ እውነት አመልካች ሕልም ሊሆን አይችልም፡፡ የለውጥ ጉዟችን ዓላማ ከእንደዚህ ዓይነት ሁኔታ ተላቅቆ በራሳችን ትልምና አእምሯዊ ፍኖት መጓዝ ነው። የራሳችን የሆነን የወደፊት መዳረሻችንን በራሳችን ዓይን መመልከት ነው። ራሳችን እናልማለን፤ ራሳችን እናያለን፤ ራሳችን እንተልማለን፤ ራሳችን እንጓዛለን፤ ከዚያም ራሳችን እንደርሳለን፡፡
ማንኛውም መንግሥት ሀገሩን የመለወጥ ርዕይ ከሌለው ለእርሱ ባልተዘጋጀ የሌሎች ሕልም ሥር ይኖራል፡፡ ይህ ደግሞ ቅዠት እንጂ እውነት አመልካች ሕልም ሊሆን አይችልም፡፡ የለውጥ ጉዟችን ዓላማ ከእንደዚህ ዓይነት ሁኔታ ተላቅቆ በራሳችን ትልምና አእምሯዊ ፍኖት መጓዝ ነው። የራሳችን የሆነን የወደፊት መዳረሻችንን በራሳችን ዓይን መመልከት ነው። ራሳችን እናልማለን፤ ራሳችን እናያለን፤ ራሳችን እንተልማለን፤ ራሳችን እንጓዛለን፤ ከዚያም ራሳችን እንደርሳለን፡፡