ከ94 ሚሊዮን በላይ በኾነ ወጪ በክልሉ መንግሥት እየተከናወነ የሚገኘውን የመናኸሪያ ግንባታ ለማጠናቀቅ ሰፊ ጥረት እየተደረገ እንደሚገኝ መመልከት ተችሏል።
የመናኸሪያው ምዕራፍ አንድ ግንባታ የአስፓልት ማንጠፍ ሥራ የቀረው ሲሆን ይህንንም ተግባር በአጭር ጊዜ አጠናቀው ለአግልግሎት ለማብቃት ርብርብ እየተደረገ ይገኛል።
በዕድገቱ በዛብህ
ከ94 ሚሊዮን በላይ በኾነ ወጪ በክልሉ መንግሥት እየተከናወነ የሚገኘውን የመናኸሪያ ግንባታ ለማጠናቀቅ ሰፊ ጥረት እየተደረገ እንደሚገኝ መመልከት ተችሏል።
የመናኸሪያው ምዕራፍ አንድ ግንባታ የአስፓልት ማንጠፍ ሥራ የቀረው ሲሆን ይህንንም ተግባር በአጭር ጊዜ አጠናቀው ለአግልግሎት ለማብቃት ርብርብ እየተደረገ ይገኛል።
በዕድገቱ በዛብህ
በኢትዮጵያ ግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት የቴፒ ግብርና ምርምር ማዕከል ዓመታዊ የምርምር ሥራዎች ግምገማ ፕሮግራም በቴፒ ከተማ እየተካሄደ ነዉ::
በኢትዮጵያ ግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት የቴፒ ግብርና ምርምር ማዕከል ዓመታዊ የምርምር ሥራዎች ግምገማ ፕሮግራም በቴፒ ከተማ እየተካሄደ ነዉ::
ተመራማሪዎች ከመሬት ጋር ተመሳሳይነት ያላት እና ለመኖር ምቹ ልትሆን የምትችል አዲስ ፕላኔት ማግኘታቸውን አስታውቀዋል።
መጠነ ግዝፈቷ ከምድር ጋር ሲነፃፀር በ6 በመቶ ብቻ የምትልቀው ይህች ፕላኔት፤ ከመሬት 146 የብርሀን ዓመት ርቃ እንደምትገኝ ተነግሯል።
“HD 137010 b” የሚል ስያሜ ያገኘችው ፕላኔቷ ኮከቧን ለመዞር 355 ቀናት የሚፈጅባት ሲሆን፤ ይህም ከምድር ዓመታዊ ዑደት ጋር እጅግ የተቀራረበ እንደሆነ ተገልጿል።
ተመራማሪዎች ከመሬት ጋር ተመሳሳይነት ያላት እና ለመኖር ምቹ ልትሆን የምትችል አዲስ ፕላኔት ማግኘታቸውን አስታውቀዋል።
መጠነ ግዝፈቷ ከምድር ጋር ሲነፃፀር በ6 በመቶ ብቻ የምትልቀው ይህች ፕላኔት፤ ከመሬት 146 የብርሀን ዓመት ርቃ እንደምትገኝ ተነግሯል።
“HD 137010 b” የሚል ስያሜ ያገኘችው ፕላኔቷ ኮከቧን ለመዞር 355 ቀናት የሚፈጅባት ሲሆን፤ ይህም ከምድር ዓመታዊ ዑደት ጋር እጅግ የተቀራረበ እንደሆነ ተገልጿል።
ሊንግ ቹንግ የተባለችው ተከሳሽ በተለያዩ የውጭ ሀገራት የሚገኙ ሰዎች ገንዘብ ወደ ኢትዮጵያ ለመላክ ሲፈልጉ በእነዚያ ሀገራት ከሚገኙ ያልተያዙ ግብረ አበሮቿ ጋር ገንዘቡን በመሰብሰብ ኢትዮጵያ ውስጥ ለሚገኙ 10 ግለሰቦች ሲያስተላልፉ መቆየታቸው በክሱ ላይ ተመላክቷል፡፡
ሊንግ ቹንግ የተባለችው ተከሳሽ በተለያዩ የውጭ ሀገራት የሚገኙ ሰዎች ገንዘብ ወደ ኢትዮጵያ ለመላክ ሲፈልጉ በእነዚያ ሀገራት ከሚገኙ ያልተያዙ ግብረ አበሮቿ ጋር ገንዘቡን በመሰብሰብ ኢትዮጵያ ውስጥ ለሚገኙ 10 ግለሰቦች ሲያስተላልፉ መቆየታቸው በክሱ ላይ ተመላክቷል፡፡
ሚኒስቴሩ በአየር ንብረት ለውጥ ዘርፍ የተሰሩ የስድስት ወራት ዕቅድ አፈጻጸ በአርባምንጭ ከተማ እየገመገመ ነው
የፕላንና ልማት ሚኒስትር ዴኤታ ስዩም መኮንን በዚህ ወቅት እንዳሉት÷ ኢትዮጵያ የአየር ንብረት ለውጥን መቋቋም፣ የአረንጓዴ ኢኮኖሚ ግንባታ እና የአካባቢ ጥበቃን የህልውና ጉዳይ አድርጋ እየሰራች ነው
ሚኒስቴሩ በአየር ንብረት ለውጥ ዘርፍ የተሰሩ የስድስት ወራት ዕቅድ አፈጻጸ በአርባምንጭ ከተማ እየገመገመ ነው
የፕላንና ልማት ሚኒስትር ዴኤታ ስዩም መኮንን በዚህ ወቅት እንዳሉት÷ ኢትዮጵያ የአየር ንብረት ለውጥን መቋቋም፣ የአረንጓዴ ኢኮኖሚ ግንባታ እና የአካባቢ ጥበቃን የህልውና ጉዳይ አድርጋ እየሰራች ነው
በኢትዮጵያችን አዲስ የታሪክ ምዕራፍ ለመክፈትና የዴሞክራሲ ሥርዓትን በፅኑ መሰረት ላይ ለመትከል "በምርጫ ብቻ" የሚለው መርህ ብቸኛው የሰላማዊ ስልጣን ሽግግር መንገድ ነው።
ይህ መርህ የዜጎችን ሉዓላዊ የስልጣን ባለቤትነት የሚያረጋግጥና የሀገራችንን የወደፊት ዕጣ ፈንታ በሕዝብ ድምፅ ለመወሰን የሚያስችል ታላቅ የድል ጎዳና ነው።
በኢትዮጵያችን አዲስ የታሪክ ምዕራፍ ለመክፈትና የዴሞክራሲ ሥርዓትን በፅኑ መሰረት ላይ ለመትከል "በምርጫ ብቻ" የሚለው መርህ ብቸኛው የሰላማዊ ስልጣን ሽግግር መንገድ ነው።
ይህ መርህ የዜጎችን ሉዓላዊ የስልጣን ባለቤትነት የሚያረጋግጥና የሀገራችንን የወደፊት ዕጣ ፈንታ በሕዝብ ድምፅ ለመወሰን የሚያስችል ታላቅ የድል ጎዳና ነው።
ዲጂታል ትራንስፎርሜሽን የሀገሪቱን ምርት (GDP) እስከ 12 በመቶ እንዲያግዝ እየተሰራ ነው:- የክልሉ ኢንዱስትሪና ኢኖቬሽን ቢሮ
ሀገራችን ኢትዮጵያ ዲጂታል ፖሊሲ አርቅቃ ሲትተገብር ቆይታለች፤ ከእነዚህም አንዱ ላለፉት 5 ዓመታት ሲሰራበት ቆይተው ታህሳስ 2018 የተጠናቀቀው ዲጂታል ኢትዮጵያ 2025 ነው።
ዲጂታል ትራንስፎርሜሽን የሀገሪቱን ምርት (GDP) እስከ 12 በመቶ እንዲያግዝ እየተሰራ ነው:- የክልሉ ኢንዱስትሪና ኢኖቬሽን ቢሮ
ሀገራችን ኢትዮጵያ ዲጂታል ፖሊሲ አርቅቃ ሲትተገብር ቆይታለች፤ ከእነዚህም አንዱ ላለፉት 5 ዓመታት ሲሰራበት ቆይተው ታህሳስ 2018 የተጠናቀቀው ዲጂታል ኢትዮጵያ 2025 ነው።
“እኛ ወጣቶች በአንድ ልብ ስንሠራና በአንድ ድምፅ ስንናገር ለውጥ መፍጠር እንችላለን። ጽናታችንን አጠናክረን፣ ማኅበራችንን የለውጥ ተምሳሌት እናደርጋለን!”
ይህ የወጣቶቹ የጋራ መፈክር ነው። በአመያ ዙሪያ ወረዳ፣ ግንባ አጋሬ ቀበሌ የሚገኘው “ኦትድ ፓፃና ቡና አምራች ማኅበር” አባላት ዛሬ ላይ ቆመው የትናንቱን ፈተና በድል ይተርካሉ።
“እኛ ወጣቶች በአንድ ልብ ስንሠራና በአንድ ድምፅ ስንናገር ለውጥ መፍጠር እንችላለን። ጽናታችንን አጠናክረን፣ ማኅበራችንን የለውጥ ተምሳሌት እናደርጋለን!”
ይህ የወጣቶቹ የጋራ መፈክር ነው። በአመያ ዙሪያ ወረዳ፣ ግንባ አጋሬ ቀበሌ የሚገኘው “ኦትድ ፓፃና ቡና አምራች ማኅበር” አባላት ዛሬ ላይ ቆመው የትናንቱን ፈተና በድል ይተርካሉ።
የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ከክልሉ ግብርና ቢሮ የምግብ ስርዓት ማጠናከሪያ ኘሮግራም ጋር በመተባበር "ኮሙኒኬሽን በድጂታል ዘመን:-ከፈጠራ እስከ ውጤት"በሚል መሪ ቃል ለክልል፣ዞን ኮሙኒኬሽን ኃላፊዎች እና ባለሙያዎች የተዘጋጀው የአሰልጣኞች ስልጠና በቦንጋ ከተማ እየሰጠ ይገኛል።
የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ከክልሉ ግብርና ቢሮ የምግብ ስርዓት ማጠናከሪያ ኘሮግራም ጋር በመተባበር "ኮሙኒኬሽን በድጂታል ዘመን:-ከፈጠራ እስከ ውጤት"በሚል መሪ ቃል ለክልል፣ዞን ኮሙኒኬሽን ኃላፊዎች እና ባለሙያዎች የተዘጋጀው የአሰልጣኞች ስልጠና በቦንጋ ከተማ እየሰጠ ይገኛል።
ኢትዮጵያ በለዉጥ ማግስት በ2013 ዓ.ም ያደረገችዉ ስድስተኛዉ ሀገራዊ ምርጫ በሀገራችን የምርጫ ታሪክ የተሻለ የዴሞክራሲ ምህዳር የታየበት ነዉ፡፡
ኢትዮጵያ ያኔ ምርጫ ስታካሂድ ሀገራዊ የጸጥታ ሁኔታ፣ የኮቪድ 19 ዓለም አቀፍ ወረርሽኝ፣ የሩሲያ ዩክሬን ጦርነት፤ የጋዛ ጦርነት፣ የውጭ የዲፕሎማሲ ጫናና ሌሎችም የውጫዊ ጫናዎች የነበሩበት ወቅት ነዉ፡፡
ኢትዮጵያ በለዉጥ ማግስት በ2013 ዓ.ም ያደረገችዉ ስድስተኛዉ ሀገራዊ ምርጫ በሀገራችን የምርጫ ታሪክ የተሻለ የዴሞክራሲ ምህዳር የታየበት ነዉ፡፡
ኢትዮጵያ ያኔ ምርጫ ስታካሂድ ሀገራዊ የጸጥታ ሁኔታ፣ የኮቪድ 19 ዓለም አቀፍ ወረርሽኝ፣ የሩሲያ ዩክሬን ጦርነት፤ የጋዛ ጦርነት፣ የውጭ የዲፕሎማሲ ጫናና ሌሎችም የውጫዊ ጫናዎች የነበሩበት ወቅት ነዉ፡፡
በመደመር ዕሳቤ የሚመራዉ የመደመር መንግስት በኢትዮጵያ ተዘንግተው የቆዩ የተፈጥሮና የታሪክ ፀጋዎቿን ወደ ላቀ የኢኮኖሚ ምንጭነት ለመቀየር በጀመረችው መጠነ ሰፊ እንቅስቃሴ፣ በክልላችን የሚገኙ የቱሪዝም መዳረሻዎች ማራኪ ሳቢና ትዉልድ ተሻጋሪ አሻራዎች ናቸዉ።
በመደመር ዕሳቤ የሚመራዉ የመደመር መንግስት በኢትዮጵያ ተዘንግተው የቆዩ የተፈጥሮና የታሪክ ፀጋዎቿን ወደ ላቀ የኢኮኖሚ ምንጭነት ለመቀየር በጀመረችው መጠነ ሰፊ እንቅስቃሴ፣ በክልላችን የሚገኙ የቱሪዝም መዳረሻዎች ማራኪ ሳቢና ትዉልድ ተሻጋሪ አሻራዎች ናቸዉ።
በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ዘንድሮ በተቀናጀ የተፋሰስ ልማት ስራ በክልሉ 1ሺህ 200 መቶ ነባርና አዲስ ንዑሳን ተፋሰሶች 2 መቶ 72 ሺህ ሄክታር መሬት የአፈርና ውሃ ጥበቃ ስራን በሚቀጥሉት 45 ቀናት ወደ ስራ የተገባ መሆኑ ተገልጿል፡፡
በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ዘንድሮ በተቀናጀ የተፋሰስ ልማት ስራ በክልሉ 1ሺህ 200 መቶ ነባርና አዲስ ንዑሳን ተፋሰሶች 2 መቶ 72 ሺህ ሄክታር መሬት የአፈርና ውሃ ጥበቃ ስራን በሚቀጥሉት 45 ቀናት ወደ ስራ የተገባ መሆኑ ተገልጿል፡፡
ምክር ቤቱ በመደበኛ ጉባኤው ያለፈውን 4ኛ ዙር 12ኛ ዓመት 25ኛውን ጉባኤ ቃለጉባኤ መርምሮ በሙሉ ድምጽ በማጽደቅ ነው የጀመረው::
በመቀጠል ምክር ቤቱ የዞኑን ዋና አፈ ጉባኤ ሹመት ያፀደቀ ሲሆን በዚህም ክብርት ወ/ሮ አሚናት ሀሰን የካፋ ዞን ዋና አፈጉባኤ እንዲሆኑ በዞኑ ዋና አስተዳዳሪ የቀረበውን የሹመት ፕሮፖዛል ተቀብሎ በሙሉ ድምጽ በማጽደቅ ጉባኤ ተጀምሯል::
ምክር ቤቱ በመደበኛ ጉባኤው ያለፈውን 4ኛ ዙር 12ኛ ዓመት 25ኛውን ጉባኤ ቃለጉባኤ መርምሮ በሙሉ ድምጽ በማጽደቅ ነው የጀመረው::
በመቀጠል ምክር ቤቱ የዞኑን ዋና አፈ ጉባኤ ሹመት ያፀደቀ ሲሆን በዚህም ክብርት ወ/ሮ አሚናት ሀሰን የካፋ ዞን ዋና አፈጉባኤ እንዲሆኑ በዞኑ ዋና አስተዳዳሪ የቀረበውን የሹመት ፕሮፖዛል ተቀብሎ በሙሉ ድምጽ በማጽደቅ ጉባኤ ተጀምሯል::
በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል፣ የ2018 ዓ/ም የተቀናጀ የማኅበረሰብ አቀፍ የተፋሰስ ልማት ማብሰሪያ ፕሮግራም በምዕራብ ኦሞ ዞን፣ መኒት ጎልዲያ ወረዳ እየተካሄደ ይገኛል
የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድርና የግብርና ቢሮ ኃላፊ አቶ ማስረሻ በላቸው፥ በክልሉ ከዚህ ቀደም በተከናወነው የተቀናጀ የአፈርና ውሃ ጥበቃ ሥራ ውጤት ተመዝግቧል
በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል፣ የ2018 ዓ/ም የተቀናጀ የማኅበረሰብ አቀፍ የተፋሰስ ልማት ማብሰሪያ ፕሮግራም በምዕራብ ኦሞ ዞን፣ መኒት ጎልዲያ ወረዳ እየተካሄደ ይገኛል
የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድርና የግብርና ቢሮ ኃላፊ አቶ ማስረሻ በላቸው፥ በክልሉ ከዚህ ቀደም በተከናወነው የተቀናጀ የአፈርና ውሃ ጥበቃ ሥራ ውጤት ተመዝግቧል
በክልሉ እየተከሰተ ያለዉን የመሬትና የተፈጥሮ ሀብት መመናመን እና የአፈር መሸርሸርን ለመከላከል የመሬት፣ የውሃና የሰው ሀብት መጠበቅ፣ ማልማትና በላቀ ደረጃ በማቀናጀት ጥቅም ላይማዋል ትኩረት የሚሰጠው ጉዳይ መኾኑ ነዉ
በክልሉ እየተከሰተ ያለዉን የመሬትና የተፈጥሮ ሀብት መመናመን እና የአፈር መሸርሸርን ለመከላከል የመሬት፣ የውሃና የሰው ሀብት መጠበቅ፣ ማልማትና በላቀ ደረጃ በማቀናጀት ጥቅም ላይማዋል ትኩረት የሚሰጠው ጉዳይ መኾኑ ነዉ
በኢሳራ ወረዳ የመንገድ ትስስር የምግብ ዋስትና ፕሮግራም (RCFSP) ከ2017 ዓም መጨረሻ ጀመሮ ከባሌ - መነሳ 16ኪሜ የመንገድ ጥገና፣1 የስትራክቼር እና ባሌ _ሾታ 12.37ኪሜ አዲስ የመንገድ ግንባታ በተያዘለት ጊዜ እንዲጠናቀቅ በትኩረት እየተሰራ መሆኑም ተገልጿል።
በኢሳራ ወረዳ የመንገድ ትስስር የምግብ ዋስትና ፕሮግራም (RCFSP) ከ2017 ዓም መጨረሻ ጀመሮ ከባሌ - መነሳ 16ኪሜ የመንገድ ጥገና፣1 የስትራክቼር እና ባሌ _ሾታ 12.37ኪሜ አዲስ የመንገድ ግንባታ በተያዘለት ጊዜ እንዲጠናቀቅ በትኩረት እየተሰራ መሆኑም ተገልጿል።
ርዕሰ መስተዳድሩ በጉብኝታቸው የቦንጋ ብዝሃ ዋና ከተማ ክልል ቢሮ የህንጻ ግንባታ ያለበትን ደረጃ የተመለከቱ ሲሆን፥ ግንባታው በተያዘለት ጊዜ ተጠናቆ አገልግሎት እንዲሰጥ ተቋርጩ በሙሉ አቅም ሥራውን እንዲያፋጥን አቅጣጫ አስቀምጠዋል።
ርዕሰ መስተዳድሩ በጉብኝታቸው የቦንጋ ብዝሃ ዋና ከተማ ክልል ቢሮ የህንጻ ግንባታ ያለበትን ደረጃ የተመለከቱ ሲሆን፥ ግንባታው በተያዘለት ጊዜ ተጠናቆ አገልግሎት እንዲሰጥ ተቋርጩ በሙሉ አቅም ሥራውን እንዲያፋጥን አቅጣጫ አስቀምጠዋል።
በቤንች ሸኮ ዞን የሚዘን አማን ከተማ የንጹህ መጠጥ ውሃ አቅርቦት በፍጥነት እያደገ ካለው የህዝብ ቁጥርና የከተማው መስፋፋት ጋር በሚጣጣም በልኩ መሻሻል እንዳለበት በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የውሃ፣ መስኖ፣ ቆላማ አካባቢና አካባቢ ልማት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አሳሰቧል።
በቤንች ሸኮ ዞን የሚዘን አማን ከተማ የንጹህ መጠጥ ውሃ አቅርቦት በፍጥነት እያደገ ካለው የህዝብ ቁጥርና የከተማው መስፋፋት ጋር በሚጣጣም በልኩ መሻሻል እንዳለበት በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የውሃ፣ መስኖ፣ ቆላማ አካባቢና አካባቢ ልማት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አሳሰቧል።
በክልሉ ገቢ የመሰብሰብ አቅም ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተሻሻለ በመሆኑ የክልሉን የወጭ ፍላጎት በገቢ ለመሸፈን ታልሞ እየተሰራ መሆኑን ወይዘሮ ህይወት አሰግድ ገለፁ።
በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ባለፉት ስድስት ወራት ከ8 ነጥብ 3 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን ነው የክልሉ ገቢዎች ቢሮ ኃላፊ ወይዘሮ ህይወት አሰግድ የገለፁት።
በክልሉ ገቢ የመሰብሰብ አቅም ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተሻሻለ በመሆኑ የክልሉን የወጭ ፍላጎት በገቢ ለመሸፈን ታልሞ እየተሰራ መሆኑን ወይዘሮ ህይወት አሰግድ ገለፁ።
በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ባለፉት ስድስት ወራት ከ8 ነጥብ 3 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን ነው የክልሉ ገቢዎች ቢሮ ኃላፊ ወይዘሮ ህይወት አሰግድ የገለፁት።
ኢትዮጵያ ወረርሽኞችን የምትመክትበት አዲስ አቅም ገንብታለች ያሉት አፈ ጉባዔው፤ የጤና ሥርዓታችን ከመቼውም ጊዜ በላይ እየዘመነ ነው ብለዋል
አፈ ጉባዔው ይህንን ያሉት የማርበርግ ቫይረስ ወረርሽኝ ከኢትዮጵያ መጥፋቱን ተከትሎ ዛሬ በተዘጋጀው የማብሰሪያ መርሐ-ግብር ላይ ተገኝተው ባደረጉት ንግግር ነው
ኢትዮጵያ ወረርሽኞችን የምትመክትበት አዲስ አቅም ገንብታለች ያሉት አፈ ጉባዔው፤ የጤና ሥርዓታችን ከመቼውም ጊዜ በላይ እየዘመነ ነው ብለዋል
አፈ ጉባዔው ይህንን ያሉት የማርበርግ ቫይረስ ወረርሽኝ ከኢትዮጵያ መጥፋቱን ተከትሎ ዛሬ በተዘጋጀው የማብሰሪያ መርሐ-ግብር ላይ ተገኝተው ባደረጉት ንግግር ነው
ኢትዮጵያ የማርበርግ ቫይረስን ለመከላከል በወሰደችው የተቀናጀና አስቸኳይ ምላሽ አሰጣጥ ሥርዓት ቫይረሱን ማጥፋት ችላለች
በዚህምኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና አደጋን በመከላከል በጥቅምት ወር ተከስቶ የነበረውን የማርበርግ ቫይረስን ከወራት በኋላ ሙሉ በሙሉ ማጥፋት መቻሏን ተከትሎ የዕውቅናና ምስጋና መርሃ ግብር ተካሂዷል
ኢትዮጵያ የማርበርግ ቫይረስን ለመከላከል በወሰደችው የተቀናጀና አስቸኳይ ምላሽ አሰጣጥ ሥርዓት ቫይረሱን ማጥፋት ችላለች
በዚህምኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና አደጋን በመከላከል በጥቅምት ወር ተከስቶ የነበረውን የማርበርግ ቫይረስን ከወራት በኋላ ሙሉ በሙሉ ማጥፋት መቻሏን ተከትሎ የዕውቅናና ምስጋና መርሃ ግብር ተካሂዷል
የቻይና ሳውዘርን ፓወር ግሪድ ቴክኖሎጂ እና የኤዳን ኤሌክትሮ ፓወር ግሩፕ ኢትዮጵያን የምስራቅ አፍሪካ የአረንጓዴ ቴክኖሎጂ ማዕከል የማድረግ ዓላማን የሰነቀ ስትራቴጂካዊ አጋርነት መስርተዋል።
የቻይና ሳውዘርን ፓወር ግሪድ ቴክኖሎጂ እና የኤዳን ኤሌክትሮ ፓወር ግሩፕ ኢትዮጵያን የምስራቅ አፍሪካ የአረንጓዴ ቴክኖሎጂ ማዕከል የማድረግ ዓላማን የሰነቀ ስትራቴጂካዊ አጋርነት መስርተዋል።
የኢትዮጵያ ድንገተኛ የማሕበረሰብ ጤና አደጋ ፈጣን ምላሽና አመራር ስኬቶች እንዲሁም የማርበርግ ቫይረስ በሽታ ቁጥጥር ማብሰሪያ መድረክ እየተካሄደ ነው፡፡
በመርሐ ግብሩ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባዔ ታገሰ ጫፎን ጨምሮ የክልል ርዕሰ መስተዳድሮች፣ የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ፣ አጋር አካላት እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል፡፡
የኢትዮጵያ ድንገተኛ የማሕበረሰብ ጤና አደጋ ፈጣን ምላሽና አመራር ስኬቶች እንዲሁም የማርበርግ ቫይረስ በሽታ ቁጥጥር ማብሰሪያ መድረክ እየተካሄደ ነው፡፡
በመርሐ ግብሩ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባዔ ታገሰ ጫፎን ጨምሮ የክልል ርዕሰ መስተዳድሮች፣ የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ፣ አጋር አካላት እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል፡፡
በዳውሮ ዞን በታርጫ ከተማ የንግድ እንቅስቃሴና የትራንስፖርት ፍሰት ላይ ተጨማሪ ዕድል ተፈጥሯል። ለከተማዋ ነዋሪዎችና ለተጓዦች የነዳጅ እጥረት ስጋት ሆኖ ቢቆይም፣ ዛሬ ግን ያ ስጋት የሚቀንስ ኢንቨስትመት ወደ ሥራ ገብቷል።
በ67 ሚሊዮን ብር ወጪ የተገነባው ዘመናዊ የነዳጅ ማደያ በከተማዋ ሁለተኛው ሲሆን፣ ከግንባታ እስከ አቅርቦት ድረስ ከፍተኛ መዋዕለ ንዋይ ፈስሶበታል።
በዳውሮ ዞን በታርጫ ከተማ የንግድ እንቅስቃሴና የትራንስፖርት ፍሰት ላይ ተጨማሪ ዕድል ተፈጥሯል። ለከተማዋ ነዋሪዎችና ለተጓዦች የነዳጅ እጥረት ስጋት ሆኖ ቢቆይም፣ ዛሬ ግን ያ ስጋት የሚቀንስ ኢንቨስትመት ወደ ሥራ ገብቷል።
በ67 ሚሊዮን ብር ወጪ የተገነባው ዘመናዊ የነዳጅ ማደያ በከተማዋ ሁለተኛው ሲሆን፣ ከግንባታ እስከ አቅርቦት ድረስ ከፍተኛ መዋዕለ ንዋይ ፈስሶበታል።
በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ምድር፣ በምዕራብ ኦሞ ዞን አረንጓዴ ተፈጥሮ መሃል፣ አንድ ብሄረሰብ አዲሱን ዓመት ለመቀበል ደጃፉን ከፍቷል
የጥንታዊ እሴቶች ባለቤት የሆነው የዲዚ ብሔረሰብ አሮጌውን ዘመን በይቅርታ ሸኝቶ፣ አዲሱን በበረከት የሚቀበልበት "ከይ ቢያርግ" የዘመን መለወጫ በዓል ደርሷል
"ከይ ቢያርግ"ምንድን ነው?
"ከይ ቢያርግ" ለዲዚ ብሔረሰብ የፍቅር፣ የእርቅ፣ የምርት በረከትና የባህል መገለጫ ቀን ነዉ
በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ምድር፣ በምዕራብ ኦሞ ዞን አረንጓዴ ተፈጥሮ መሃል፣ አንድ ብሄረሰብ አዲሱን ዓመት ለመቀበል ደጃፉን ከፍቷል
የጥንታዊ እሴቶች ባለቤት የሆነው የዲዚ ብሔረሰብ አሮጌውን ዘመን በይቅርታ ሸኝቶ፣ አዲሱን በበረከት የሚቀበልበት "ከይ ቢያርግ" የዘመን መለወጫ በዓል ደርሷል
"ከይ ቢያርግ"ምንድን ነው?
"ከይ ቢያርግ" ለዲዚ ብሔረሰብ የፍቅር፣ የእርቅ፣ የምርት በረከትና የባህል መገለጫ ቀን ነዉ